Ethiopian Railways Corporation

ቋንቋ

የምናቀርባቸው አገልግሎቶች እና መገልገያዎች

የባቡር ዴፖዎች

ERC ከጅቡቲ ወደብ የነዳጅ አቅርቦቶችን በባቡር በማጓጓዝ የሀገሪቱን ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ እንቅስቃሴዎች ለማሳለጥ የነዳጅ ዴፖ ፕሮጀክት እየገነባ ነው.

የስልጠና ተቋማት

ERC አካዳሚ የባቡር ምህንድስና እና አስተዳደር ስልጠናዎችን ከሌሎች ተቋማት እና ከውጪ ጋር በመተባበር ይሰጣል። .

የኪራይ አገልግሎት

ማሽነሪ ኪራይ አገልግሎት ቁፋሮዎችን፣ ቡልዶዘርን እና ክሬኖችን ጨምሮ የግንባታ መሳሪያዎችን ቀልጣፋ እና አስተማማኝ ኪራይ ያቀርባል። .

ታሪካችን

1894 ጀምሮ

የተሳፋሪዎች
አገልግሎት
ዴፖት
አገልግሎት
የስልጠና
አገልግሎቶች

የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን፣ በትራንስፖርት ሚኒስቴር ደንብ መሠረት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ብሔራዊ የባቡር ኦፕሬተር ነው። ERC የመንገደኞች እና የእቃ ማጓጓዣ ስራዎችን ይሰራል።

ፕሮጀክቶች

የቅርብ ጊዜ ፕሮጀክቶች

አዲስ አበባ ቀላል ባቡር (AALRT)

አዲስ አበባ ቀላል ባቡር (AALRT) የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፕሮጀክት ከሰሜን ወደ ደቡብ አቅጣጫ ከዳግማዊ ሚኒልክ አደባባይ-አውቶቡስ ተራ-ልደታ -መስቀል አደባባይ ቃሊቲ ድረስ 16.9 ኪ.ሜ ከምስራቅ ወደ ምዕራብ አቅጣጫ ከሀያት የመኖሪያ መንደር -መገናኛ-መስቀል አደባባይ-ወደ ጦር ሀይሎች የሚሄድ መስመር...

የሚኤሶ – ደወንሌ ፕሮጀክት

የሚኤሶ – ደወንሌ ፕሮጀክት የሚኤሶ – ደወንሌ ከመሬት መዋቅር በታች ያሉ አፈር ቆረጣና ሙሊት ሥራ፣የድልድዮችና ከልቨርቶች ግንባታ፣ የድልድይ አካላት ምርትና ገጠማ፣የሃዲድ ርብራቦች ምርትና የሃዲድ ማንጠፍ ስራ፣የጥራት መቆጣጠሪያ ማዕከል ግንባታ፤ የባላስት ማምረት ሥራ ፤ የኤሌክትሪክ ምሰሶዎች...

የአዲስ አበባ/ሰበታ – ሚኤሶ ፕሮጀክት

የአዲስ አበባ/ሰበታ – ሚኤሶ ፕሮጀክት የሰበታ-ሚኤሶ ፕሮጀክት 656 ኪ.ሜ ርዝመት አለው፡፡ ሰበታ፣ ለቡ ፣ እንዶዴ ፣ ቢሾፍቱ ፣ ሞጆ ፣ አዳማ ፣ ፌጦ ፣ መተሐራ ፣ ሳርባ ፣ ኩንኩር እና ሜኤሶ በአጠቃላይ 10 የባቡር ጣቢያዎች አሉት፡፡ በኦፕሬሽን ወቅት ለሠራተኞች የመኖሪያና የሥራ ፋሲሊቲ ግንባታ...

መድረሻዎች

አዲስ አበባ – ጅቡቲ

ወልድያ/ሀራ ገበያ/- መቀሌ የባቡር መስመር ፕሮጀክት

አዋሽ – ኮምቦልቻ ወልድያ/ሀራ ገበያ/የባቡር መስመር ፕሮጀክት

መገልገያዎች

Structures, fixtures, buildings and equipment necessary or useful in providing railroad transportation services.

አዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት

አዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት የከተማዋን የትራንስፖርት እጥረት ለማቃለል በመጀመሪያው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ተገንብቶ አገልግሎት የጀመረው የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንዚት አገልግሎት CREC (China Railway Group Limited) ከተባለ የቻይና ኩባንያ ጋር...

አዋሽ የነዳጅ ዴፖ አገናኝ የባቡር መሰመር

አዋሽ የነዳጅ ዴፖ አገናኝ የባቡር መሰመር የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የነዳጅ አቅርቦትን ከጅቡቲ ወደብ በባቡር በማመላለስ የሀገሪቱን ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ እንቅስቃሴዎች ለማቀላጠፍ ይረዳ ዘንድ የአዋሽ ነዳጅ ዲፖን እየገነባ ይገኛል፡፡ ይህ የነዳጅ ዲፖ አዋሽ ሰባት ላይ የሚገኝ ሲሆን የኢትዮ-ጅቡቲ እና...

ጋዜጣዊ መግለጫዎች, ዜናዎች እና የፕሬስ ማስታወሻዎች

የማዕድ ማጋራት ፕሮግራም ተካሄደ

ታኀሣሥ 27 ቀን 2016 ዓ.ም፣ (ኢምባኮ) የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ...

የኮርፖሬት ገቨርናንስና ፋይናንስ ሥርዓት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

የመንግሥት የልማት ድርጅት ይዞታ አስተዳደር ለኮርፖሬሽኑ የሥራ አመራር ቦርድ አባላትና ለኮርፖሬሽኑ...

በባቡር ዘርፍ ዙሪያ የማሻሻያ ሀሳቦች ላይ ግብአት ለማሰባሰብ ያለመ ጉብኝትና ውይይት ተካሄደ

ታህሳስ 18 ቀን 2016 ዓ.ም (ኢምባኮ ) የገንዘብ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና ፕራይቬታይዜሽን...

በኮርፖሬሽኑ ቀጣይ የስራ አቅጣጫ ላይ ውይይት ተካሄደ

ህዳር 27/2016ዓ.ም ኢምባኮ የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የስራ ኃላፊዎችና አጠቃላይ ሰራተኞች...

የቋሚ ንብረት ምዝገባና የሰው ሃብት ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ተግባራዊ ሆነ

ኢምባኮ ህዳር 26/2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ተግባራዊ እያደረገ ባለው...

በዲዛይን ጥናት ላይ ውይይት ተካሄደ

ኢምባኮ ህዳር 25/03/2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን በዋና መስሪያ ቤቱ...

የኢምባኮ የሥራ አመራር ቦርድ 93ኛ መደበኛ ስብሰባ ተካሄደ

ኀዳር 22 ቀን 2016 ዓ.ም (ኢምባኮ) የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፓሬሽን የሥራ አመራር ቦርድ 93ኛ...

የቋሚ ኮሚቴ አባላት ውይይት አካሄዱ

ኀዳር 17, 2016 ዓ.ም ( ኢምባኮ) በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት የልማት...

የኮንስትራክሽን ፕሮጀክት አስተዳደር ስልጠና ተሰጠ

የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ባቡር አካዳሚ ዘርፍ ከኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ጋር...